የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ

By Melaku Gedif

August 21, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓትትንኮሳ ምክንያት የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታውቋል፡፡

የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ÷ የአማራ ህዝብ ጦርነቱን ህዝባዊ በማድረግ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን በፍጥነት እያጠቃ መሆኑን ተናግረዋል፡፡