አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሊ ኮማ ቀበሌ በንጹሀን ዜጎች ላይ በሽብርተኛው የህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ በዲግ ዲጋ ተካሄደ።
በአፋር ክልል ፊንቲ ረሱ ዞን ዲግ ዲጋ ቀበሌ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በሽብርተኛው ቡድን ጥቃት የቤተሰብ አባሎቻቸውን ያጡ የጥቃቱ ሰለባዎች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሊ ኮማ ቀበሌ በንጹሀን ዜጎች ላይ በሽብርተኛው የህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ በዲግ ዲጋ ተካሄደ።
በአፋር ክልል ፊንቲ ረሱ ዞን ዲግ ዲጋ ቀበሌ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በሽብርተኛው ቡድን ጥቃት የቤተሰብ አባሎቻቸውን ያጡ የጥቃቱ ሰለባዎች ተሳትፈዋል።