የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ የኬንያ የፓርላማ አባላትን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

By ዮሐንስ ደርበው

August 22, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ በጅግጅጋ የሚገኘውን የኬንያ የፓርላማ አባላት በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡