አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወላይታ ዞን ሁሉም አካባቢዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች በሶዶ ከተማ ድጋፋቸውን ለመከላከያ ሰራዊት እየገለጹ ነው።
በሰልፉ አሸባሪውን ጁንታ በፅኑ እንደሚያወግዙት ገልጸዋል፡፡
በሰልፉ እኔ የጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ደጀን ነኝ ፣ እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ ፣ ለሀገሬ እዘምታለሁ የትም በምንም መቼም፣ ኢትዮጵያ ከፈተናዎቿ በላይ ሃያል ናት፣ እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ ፣ የወላይታ ህዝብ የሀገሩ ዘብ ነው፣ የሚሉና መሰል መፈክሮችን አሰምተዋል፡፡
በጥላሁን ሁሴን
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!