የሀገር ውስጥ ዜና

የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት 400 ሺህ ቶን ስንዴ ከውጭ ተገዝቶ እየተጓጓዘ ነው

By Feven Bishaw

August 25, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት 400 ሺህ ቶን ስንዴ ከውጭ ተገዝቶ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የማክሮ ኢኮኖሚ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ማሞ እስመላለም ተናገሩ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በየወሩ በሚዘጋጀው ‘አዲስ ወግ’ የአንድ ርእሰ ጉዳይ የውይይት መድረክ “ፅናት ለሀገር ህልውና” በሚል መሪ ሃሳብ ውይይት አካሄዷል።

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!