አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ጂዳ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ።
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራችው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት 120 ህጻናትን ጨምሮ በአጠቃላይ 452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ወደ አገራቸው እንዲሚለሱ ተደርጓል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ጂዳ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ።
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራችው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት 120 ህጻናትን ጨምሮ በአጠቃላይ 452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ወደ አገራቸው እንዲሚለሱ ተደርጓል።