አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትናንት ምሽቱ ጸጥታው ምክር ቤት የተያዙ አቋሞች ከሞላ ጎደል የኢትዮጵያን እውነታ የተገነዘቡ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምበሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትናንት ምሽቱ ጸጥታው ምክር ቤት የተያዙ አቋሞች ከሞላ ጎደል የኢትዮጵያን እውነታ የተገነዘቡ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምበሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ፡፡