አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የሲዳማ ልማት ማህበር የንግድ ትርኢትና ባዛር በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል።
‘ነፃነታችን ለልማታችን’ በሚል መሪ ቃል በተጀመረው ባዛር ላይ ከ200 በላይ አምራችና ነጋዴዎች ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የሲዳማ ልማት ማህበር የንግድ ትርኢትና ባዛር በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል።
‘ነፃነታችን ለልማታችን’ በሚል መሪ ቃል በተጀመረው ባዛር ላይ ከ200 በላይ አምራችና ነጋዴዎች ተሳትፈዋል፡፡