አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ብሔራዊ የጸጥታ ሚኒስትር ኦቡት ማሙር ሜቴ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።
በውይይቱ አምባሳደር ነቢል የአገራቱ የቆየ ግንኙነት ዘመን ተሻጋሪ መሆኑን በማውሳት ግንኙነቱን የበለጠ ለማጠናከር በሁለቱም ወገን ጠንካራ ቁርጠኝት መኖሩን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ብሔራዊ የጸጥታ ሚኒስትር ኦቡት ማሙር ሜቴ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።
በውይይቱ አምባሳደር ነቢል የአገራቱ የቆየ ግንኙነት ዘመን ተሻጋሪ መሆኑን በማውሳት ግንኙነቱን የበለጠ ለማጠናከር በሁለቱም ወገን ጠንካራ ቁርጠኝት መኖሩን ገልጸዋል።