አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር የመከላከያ ሠራዊቱን ለተቀላቀሉ የዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡
የማህበሩ ስራ አስፈፃሚ ወጣት ታምራት ሚሊዮን ማህበሩ የዘማች ቤተሰቦችን ቤት በማደስና የሴፍቲኔት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ ማመቻቸት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ነው የገለጸው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር የመከላከያ ሠራዊቱን ለተቀላቀሉ የዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡
የማህበሩ ስራ አስፈፃሚ ወጣት ታምራት ሚሊዮን ማህበሩ የዘማች ቤተሰቦችን ቤት በማደስና የሴፍቲኔት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ ማመቻቸት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ነው የገለጸው፡፡