አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ውስጥ በስራ ላይ ካሉ 15 ባንኮች ጋር ሰነዶችን በቀጥታ ለማረጋገጥ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።
ተቋሙ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በማዘመን ላይ እንደሚገኝ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረ ገልጸዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ውስጥ በስራ ላይ ካሉ 15 ባንኮች ጋር ሰነዶችን በቀጥታ ለማረጋገጥ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።
ተቋሙ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በማዘመን ላይ እንደሚገኝ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረ ገልጸዋል።