አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያን ማግኘቷን አስታወቀች፡፡
ተመራማሪዎች ሲ.1.2 በተባለው አዲስ ዝርያ ላይ ክትትል እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያን ማግኘቷን አስታወቀች፡፡
ተመራማሪዎች ሲ.1.2 በተባለው አዲስ ዝርያ ላይ ክትትል እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል።