የሀገር ውስጥ ዜና

በሶማሌ፣ ሐረሪ እና ደቡብ ክልሎች ለሚካሄደው ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ተጀመረ

By Melaku Gedif

September 01, 2021

 

የመራጮች ምዝገባም ከነሐሴ 26 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡