የመራጮች ምዝገባም ከነሐሴ 26 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡