አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ኮሎራዶ ያደረጉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 100 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ገንዘቡን ካዘጋጇቸው ልዩ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሮች ማግኘታቸው ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ኮሎራዶ ያደረጉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 100 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡
ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ገንዘቡን ካዘጋጇቸው ልዩ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሮች ማግኘታቸው ታውቋል፡፡