አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ልማት ዘርፉ የኮሮና ቫይረስ ፣ የጸጥታ እና የፖለቲካ አለመረጋጋት ውስጥ ሆኖ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገለፀ፡፡
በዚህም የፖሊሲ ለውጦችን በማድረግ የቅድመ አንደኛ ደረጃ በሁለት ዓመት እንዲጠናቀቅ፣ መካከለኛ ደረጃ ከ 7ኛ እስከ 8ኛ ክፍል እና ሁለተኛ ደረጃ ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል እንዲሆን መደረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ልማት ዘርፉ የኮሮና ቫይረስ ፣ የጸጥታ እና የፖለቲካ አለመረጋጋት ውስጥ ሆኖ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገለፀ፡፡
በዚህም የፖሊሲ ለውጦችን በማድረግ የቅድመ አንደኛ ደረጃ በሁለት ዓመት እንዲጠናቀቅ፣ መካከለኛ ደረጃ ከ 7ኛ እስከ 8ኛ ክፍል እና ሁለተኛ ደረጃ ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል እንዲሆን መደረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡