አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማዳን ከሚደረገው የህልውና ዘመቻ ባሻገር የልማት ስራዎች በትጋት በመስራት ትግል ማድረግ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡
ሀገርን ለማስከበር በሚደረግ ሒደት መላው ህዝብ ድል እያስመዘገበ እንደሚገኝና ይህም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማዳን ከሚደረገው የህልውና ዘመቻ ባሻገር የልማት ስራዎች በትጋት በመስራት ትግል ማድረግ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡
ሀገርን ለማስከበር በሚደረግ ሒደት መላው ህዝብ ድል እያስመዘገበ እንደሚገኝና ይህም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡