የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

By Melaku Gedif

September 07, 2021

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡

ጉባኤው ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-