አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ የጎንደር ቅርንጫፍ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 120 ሚሊየን ብር የሚገመት መድሃኒት ለህልውና ዘመቻው በተለያዩ ግንባሮች ማቅረብ መቻሉን ገልፀ።
የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ አግማስ ተቋሙ የISO 9001/2015 አለምአቀፍ መስፈርትን አሟልቶ ተሻላሚ መሆኑን ተከትሎ የተቋሙን አሰራር ጎብኝተዋል፡፡