አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰንና ምክትል ርዕሰ-መስተዳድሩ አቶ ጌታሁን አብዲሳ በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ የጉሙዝ ብሔረሰብ ተወላጆች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡
ውይይቱ “የጸረ-ሠላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ በተጠናከረ አብሮነት በመግታት ሠላምና ብልጽግናችንን እናረጋግጣለን” በሚል መሪ-ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰንና ምክትል ርዕሰ-መስተዳድሩ አቶ ጌታሁን አብዲሳ በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ የጉሙዝ ብሔረሰብ ተወላጆች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡
ውይይቱ “የጸረ-ሠላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ በተጠናከረ አብሮነት በመግታት ሠላምና ብልጽግናችንን እናረጋግጣለን” በሚል መሪ-ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡