የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት ልዑክ ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

September 16, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ በውይይቱ አንስተዋል፡፡