አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ በውይይቱ አንስተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ በውይይቱ አንስተዋል፡፡