በውይይቱ አምባሳደር ጀማል የሁለቱ አገራትን የረጅም ጊዜ ግንኙነት አድንቀው ÷የሁለቱ አገራት በአፍሪካ ቀንድ ብሎም በአህጉሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር የኢኮኖሚ ትስስርና ትብብር እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዲጠናከር የተጀመረውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ማጠናከር ይጠበቃል ብለዋል፡፡
በውይይቱ አምባሳደር ጀማል የሁለቱ አገራትን የረጅም ጊዜ ግንኙነት አድንቀው ÷የሁለቱ አገራት በአፍሪካ ቀንድ ብሎም በአህጉሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር የኢኮኖሚ ትስስርና ትብብር እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዲጠናከር የተጀመረውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ማጠናከር ይጠበቃል ብለዋል፡፡