የሀገር ውስጥ ዜና

ቱርክ የኢትዮጵያን “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” መርህ እንደምትደግፍ ገለፀች

By Feven Bishaw

September 16, 2021

በውይይቱ አምባሳደር ጀማል የሁለቱ አገራትን የረጅም ጊዜ ግንኙነት አድንቀው ÷የሁለቱ አገራት በአፍሪካ ቀንድ ብሎም በአህጉሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር የኢኮኖሚ ትስስርና ትብብር እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዲጠናከር የተጀመረውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ማጠናከር ይጠበቃል ብለዋል፡፡