የሀገር ውስጥ ዜና

ደም መለገስ ለእኛ ትንሹ ግዴታ ነው – የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም ሰራተኞች

By Meseret Demissu

September 17, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ደማችንን ለሠራዊታችን” በሚል መሪ ቃል ደም የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞችና ተባባሪ አዘጋጆች በዛሬው ዕለት ለሀገር ህልውና እየተዋደቀ ላለው የወገን ጦር ደም ለግሰዋል።

ለኢትዮጵያ ህልውና በሙያችን ከምናበረክተው አስተዋጽኦ በተጨማሪ ደማችንን ግንባር ላይ ዘምተው ለሚገኙ ጀግኖች ደም በመለገሳችን ይህ ለእኛ ትንሹ ግዴታ ነው ሲሉ ሰራተኞች ተናግረዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!