አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ደማችንን ለሠራዊታችን” በሚል መሪ ቃል ደም የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞችና ተባባሪ አዘጋጆች በዛሬው ዕለት ለሀገር ህልውና እየተዋደቀ ላለው የወገን ጦር ደም ለግሰዋል።
ለኢትዮጵያ ህልውና በሙያችን ከምናበረክተው አስተዋጽኦ በተጨማሪ ደማችንን ግንባር ላይ ዘምተው ለሚገኙ ጀግኖች ደም በመለገሳችን ይህ ለእኛ ትንሹ ግዴታ ነው ሲሉ ሰራተኞች ተናግረዋል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!