የሀገር ውስጥ ዜና

‘‘ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት’’ የፊርማ ስነ-ስርዓት በፖለቲካ ፓርቲዎች እየተከናወነ ነው

By Meseret Awoke

September 23, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የራያ ራዩማ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የህዳሴ ፓርቲ እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር በስነ-ስርዓቱ እየተካፈሉ ይገኛሉ።

የሃገር ህልውና ጉዳይ ከፓርቲ እና ፖለቲካ በላይ በመሆኑ ሁሉም ለሃገር ህልውና ሊተባበር ይገባዋል ብለዋል ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው።

ከፊርማ ስነ-ስርዓቱ በተጨማሪ በሃገር ህልውና እና በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

በለይኩን ዓለም

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!