አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እና የልዑካን ቡድናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀድሞ የተማሩበትን የበሻሻ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጎበኙ፡፡
በጉብኝታቸው ÷ ተማሪዎቹ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሀገር ተረካቢ ለመሆን ጠንክረው እንዲማሩና ትኩረታቸውን ትምህርታቸው ላይ ማድረግ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡