የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ይመሰረታል

By Meseret Awoke

September 25, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አዲሱ ምክር ቤት መስከረም 18 ምስረታውን እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ዘርፈሽዋል ንጉሴ ገለጹ።

በእለቱ አዲስ የምክር ቤቱ አባላት ስራቸውን በቃለ መሀላ ይጀምራሉም ብለዋል።

በተጨማሪም አዲስ የካቢኒ አባላትን የመሰየም እና የአሰራር ስርዓት የተቀየረበት ደንብና መመሪያ እንደሚሻሻልም አፈጉባኤዋ ተናግረዋል።

በጥበበስላሴ ጀምበሩ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!