አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸው የመስቀል ደመራ በዓልን ሁሌም የምናከብረው የመከራ ዘመን አልፎ የዕረፍትና የሰላም ዘመን እንዲመጣ መስቀሉን ከተረሳበት ለማውጣት ለንግስት እሌኒ ፈጣሪ የሰጣትን ፀጋ እያሰብን ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸው የመስቀል ደመራ በዓልን ሁሌም የምናከብረው የመከራ ዘመን አልፎ የዕረፍትና የሰላም ዘመን እንዲመጣ መስቀሉን ከተረሳበት ለማውጣት ለንግስት እሌኒ ፈጣሪ የሰጣትን ፀጋ እያሰብን ነው ብለዋል።