አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በአዲስ አበባ እተካሄደ ነው።
በጉባኤው የህብረቱ አባል ሃገራት ከፍተኛ አመራሮች ትምህርትን ለሴቶችና ህጻናት ተደራሽ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ እየመከሩ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በአዲስ አበባ እተካሄደ ነው።
በጉባኤው የህብረቱ አባል ሃገራት ከፍተኛ አመራሮች ትምህርትን ለሴቶችና ህጻናት ተደራሽ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ እየመከሩ ይገኛሉ።