የሀገር ውስጥ ዜና

በህብረቱ ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 05, 2020

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ አመራሮች ደረጃ በጾታ እኩልነትና ትምህርት ዙሪያ የሚመክር ጉባኤ በአዲስ አበባ እተካሄደ ነው።

በጉባኤው የህብረቱ አባል ሃገራት ከፍተኛ አመራሮች ትምህርትን ለሴቶችና ህጻናት ተደራሽ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ እየመከሩ ይገኛሉ።