አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቧቸውን የካቢኔ አባላት አፅድቋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው በምክር ቤቱ የተመረጡት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለካቢኔ አባልነት ባቀረቧቸው ዕጩዎች ላይ አስተያየትና ድምፅ ከሰጠ በኋላ ነው ሹመቱን ያፀደቀው።
በዚህም መሰረት፦
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!