የሀገር ውስጥ ዜና

እጩ ዶክተር ጌታቸው ጀምበር የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ሆነው ተሾሙ

By Meseret Awoke

September 30, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ መስራች ጉባኤው ነው እጩ ዶክተር ጌታቸው ጀምበር ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ሆነው መሾማቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!