አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አቶ ደስታ ሌዳሞን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ መረጠ፡፡
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን በማካሄድ ላይ ነው ፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አቶ ደስታ ሌዳሞን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ መረጠ፡፡
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን በማካሄድ ላይ ነው ፡፡