የሀገር ውስጥ ዜና

በዳውሮ ዞን የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በሰላማዊ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል

By Meseret Awoke

September 30, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳውሮ ዞን በሎማ ቦሳ የምርጫ ክልል የሚካሄደው ምርጫና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በሁሉም አካባቢዎች በሰላም እየተካሄደ ነው።

የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ሰላማዊና የተረጋጋ መሆኑ እንዳስደሰታቸው ድምፃቸውን የሰጡ መራጮች መግለጻቸውን ከዳውሮ ዞን የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!