አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት የመጀመሪያ መስራች ጉባዔውን በሰመራ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የተለያዩ ሹመቶች ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡