አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሃ ግብሩየአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ÷ኢሬቻ የፍቅርና የሰላም በዓል ነው፤ ወንድማማችነትን በማጠናከርም ቁልፍ ሚና አለው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሃ ግብሩየአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ÷ኢሬቻ የፍቅርና የሰላም በዓል ነው፤ ወንድማማችነትን በማጠናከርም ቁልፍ ሚና አለው ብለዋል።