አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጌዴኦ ዞን ይርጋ ጨፌ ወረዳ ጭቶ፣ ዶማርሶና ቡዱቅሳ በሚባሉ ቀበሌዎች በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ሰዉ ህይወት ሲያልፍ 39 አባወራዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው ተገለፀ፡፡
የይርጋጨፌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ዮሐንስ ታደሰ÷ ትናንት በጣለዉ ከባድ ዝናብ 39 አባወራዎች ከ156 የቤተሰብ አባላት ጋር እንደተፈናቀሉ ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጌዴኦ ዞን ይርጋ ጨፌ ወረዳ ጭቶ፣ ዶማርሶና ቡዱቅሳ በሚባሉ ቀበሌዎች በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ሰዉ ህይወት ሲያልፍ 39 አባወራዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው ተገለፀ፡፡
የይርጋጨፌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ዮሐንስ ታደሰ÷ ትናንት በጣለዉ ከባድ ዝናብ 39 አባወራዎች ከ156 የቤተሰብ አባላት ጋር እንደተፈናቀሉ ገልፀዋል፡፡