አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመተከል ዞን እና የፓዊ ወረዳ የብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት የተለያዩ የደረቅ ስንቅ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የተዘጋጀውን ደረቅ ስንቅ የተረከቡት በስፍራው የሚገኝ የሰራዊት ክፍል ምክትል አዛዥ ለአፕሬሽናል ኮሎኔል መልካሙ በየነ ÷የመተከል ዞን ሴቶች ለሰራዊቱ እያደረጉ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመተከል ዞን እና የፓዊ ወረዳ የብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት የተለያዩ የደረቅ ስንቅ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የተዘጋጀውን ደረቅ ስንቅ የተረከቡት በስፍራው የሚገኝ የሰራዊት ክፍል ምክትል አዛዥ ለአፕሬሽናል ኮሎኔል መልካሙ በየነ ÷የመተከል ዞን ሴቶች ለሰራዊቱ እያደረጉ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።