አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ መስከረም 24 በሚካሄደው አዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
በለይኩን አለም
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!