አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር መኖሩን ገለፀ።
ቋሚ ኮሚቴው በጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ያደረገውን የመስክ ምልከታ አስመልክቶ ከከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይቷል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር መኖሩን ገለፀ።
ቋሚ ኮሚቴው በጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ያደረገውን የመስክ ምልከታ አስመልክቶ ከከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይቷል።