የሀገር ውስጥ ዜና

ከመቼውም ጊዜ በላይ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መስጠት ወሳኝ ነው – አቶ አባ ዱላ ገመዳ

By Feven Bishaw

October 07, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመቼውም ጊዜ በላይ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መስጠት ወሳኝ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ልማት ማህበር የቦርድ ሰብሳሲ አቶ አባ ዱላ ገመዳ ተናገሩ።

በዛሬው ዕለት በጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ አዳሪ ትምህርት ቤት ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ ተቀምጧል፡፡