አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡
በዚህም ለተፈናቃይ ወገኖች ከ500 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ ድጋፍ መደረጉ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡
በዚህም ለተፈናቃይ ወገኖች ከ500 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ ድጋፍ መደረጉ ተገልጿል፡፡