አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣት ምህረታብ ሙሉጌታ በአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለአፋር ልዩ ሀይልና ሚሊሻ አባላት የግማሽ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉን ለአፋር ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ አስረክቧል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣት ምህረታብ ሙሉጌታ በአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለአፋር ልዩ ሀይልና ሚሊሻ አባላት የግማሽ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉን ለአፋር ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ አስረክቧል።