አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ።
ስምምነቱን የኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ እና የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መስራችና ባለቤት አቶ ኤልያስ ወንድሙ ተፈራርመዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ።
ስምምነቱን የኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ እና የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መስራችና ባለቤት አቶ ኤልያስ ወንድሙ ተፈራርመዋል፡፡