አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ባቋቋሙት የአስቸኳይ ጊዜ ገንዘብ አሰባሰቢ ኮሚቴ አማካኝነት የተሰበሰበ 10 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ምግብና አልባሳት በአሸባሪው የህውሃት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ።
ኮሚቴው በአሜሪካና አውሮፓ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንደተቋቋመ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ባቋቋሙት የአስቸኳይ ጊዜ ገንዘብ አሰባሰቢ ኮሚቴ አማካኝነት የተሰበሰበ 10 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ምግብና አልባሳት በአሸባሪው የህውሃት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ።
ኮሚቴው በአሜሪካና አውሮፓ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንደተቋቋመ ተገልጿል።