አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና እና ግብርና ኮሌጅ በዛሬው እለት የድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን አስመርቋል።
ኮሌጁ በዛሬ እለት በቢሾፍቱ ከተማ ያስተማረቀው በእንስሳት ህክምና እና በግብርና ኮሌጅ ያስተማራችውን ተማሪዎች ነው።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና እና ግብርና ኮሌጅ በዛሬው እለት የድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን አስመርቋል።
ኮሌጁ በዛሬ እለት በቢሾፍቱ ከተማ ያስተማረቀው በእንስሳት ህክምና እና በግብርና ኮሌጅ ያስተማራችውን ተማሪዎች ነው።