የሀገር ውስጥ ዜና

2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ዛሬ በይፋ ተጀመረ

By Feven Bishaw

October 11, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ 2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር “የሳይበር ደህንነት የጋራ ኃላፊነት! እንወቅ! እንጠንቀቅ!” በሚል መሪ ቃል መከበር መጀመሩን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡

እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስም በተለያዩ ስነ-ሥርዓቶች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡

እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስም በተለያዩ ስነ-ሥርዓቶች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡