አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ዓለም አቀፍ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ።
በአካባቢው የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት እና ገለፃ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ዓለም አቀፍ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ።
በአካባቢው የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት እና ገለፃ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው።