የሀገር ውስጥ ዜና

የኀብረት ስራ ቤተሰቦች በአማራና አፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ አደረጉ

By Feven Bishaw

October 12, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኀብረት ስራ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በአማራና አፋር ክልሎች ለሚገኙ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርገዋል፡፡

የኀብረት ስራ ቤተሰቦች ድጋፉ ያደረጉት አልባሳት፣ ምግብ፣ የመገልገያና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች መሆኑ ታውቋል፡፡