አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ “አጎዋ”ን ከኢትዮጵያ ለማቀብ ያሳየችው ፍላጎት በበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕልውና ላይ ያነጣጠረ ነው ሲሉ የሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሰራተኞች ተናገሩ፡፡
የሃገር ውስጥና የውጭ ጋዜጠኞች በሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ “አጎዋ”ን ከኢትዮጵያ ለማቀብ ያሳየችው ፍላጎት በበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕልውና ላይ ያነጣጠረ ነው ሲሉ የሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሰራተኞች ተናገሩ፡፡
የሃገር ውስጥና የውጭ ጋዜጠኞች በሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡