አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዋግ ልማት ማኅበር በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።
የማህበሩ የአዲስ አበባና አካባቢዋ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ በየነ በህግ ማስከበር ዘመቻው ምክንያት አርሶ አደሩ ማረስ ባለመቻሉ ሕዝቡ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዋግ ልማት ማኅበር በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።
የማህበሩ የአዲስ አበባና አካባቢዋ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ በየነ በህግ ማስከበር ዘመቻው ምክንያት አርሶ አደሩ ማረስ ባለመቻሉ ሕዝቡ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ገልጸዋል።