የሀገር ውስጥ ዜና

አልጄሪያ በአረብ ሊግ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ያላትን የተሳሳተ አቋም እንደምታስተካክል ገለፀች

By Feven Bishaw

October 15, 2021

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ከአልጄሪያ፣ ኡጋንዳ፣ ቡሩንዲና ላይቤሪያ ጋር ውይይት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለአቀባይ አምሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል።

አምባሳደሩ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።