አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የአራዳ ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ እንዳለው ካሳ÷ ለህልውና ዘመቻው በተለያዩ አደረጃጀት በገንዘብና በአይነት ሀብት የማሰባሰብ ስራው እንደቀጠለ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የአራዳ ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ እንዳለው ካሳ÷ ለህልውና ዘመቻው በተለያዩ አደረጃጀት በገንዘብና በአይነት ሀብት የማሰባሰብ ስራው እንደቀጠለ ነው ብለዋል።